La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 12:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጥገ​ኛና ሞያ​ተኛ ግን ከእ​ርሱ አይ​ብሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነገር ግን ለጊዜው የተቀመጠ እንግዳና ቅጥር ሠራተኛ መብላት የለበትም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንግዳና ደሞዝተኛ ግን ከእርሱ አይብላ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚያን ጊዜ በሀገር ውስጥ የሚኖር እንግዳ ሰው ወይም አዲስ ቅጥር ሠራተኛ አይብላ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

መጻተኛና ሞያተኛ ግን ከእርሱ አይብሉ።

Ver Capítulo



ዘፀአት 12:45
3 Referencias Cruzadas  

በው​ስ​ጣ​ቸ​ውም የሚ​ቀ​መጥ ሕዝብ፦ ደክ​ሜ​አ​ለሁ አይ​ልም፥ በደ​ላ​ቸው ይቅር ይባ​ል​ላ​ቸ​ዋ​ልና።


“ከባ​ዕድ ወገን የሆነ ሰው ከተ​ቀ​ደ​ሰው አይ​ብላ፤ የካ​ህ​ኑም እን​ግዳ፥ ደመ​ወ​ዘ​ኛ​ውም ከተ​ቀ​ደ​ሰው አይ​ብላ።


ያን​ጊዜ ክር​ስ​ቶ​ስን አታ​ው​ቁ​ትም ነበር፤ ከእ​ስ​ራ​ኤል ሕግ የተ​ለ​ያ​ችሁ ነበ​ራ​ችሁ፤ ከተ​ስ​ፋው ሥር​ዐ​ትም እን​ግ​ዶች ነበ​ራ​ችሁ፤ ተስ​ፋም አል​ነ​በ​ራ​ች​ሁም፤ በዚ​ህም ዓለም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አታ​ው​ቁ​ትም ነበር።