La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 25:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo



ዘዳግም 25:4
5 Referencias Cruzadas  

ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፤ የኃጥኣን ምሕረት ግን አለመመጽወት ነው።


ጥቍ​ሩን አዝ​ሙድ በተ​ሳ​ለች ማሄጃ አያ​ሄ​ድም፤ የሰ​ረ​ገ​ላም መን​ኰ​ራ​ኵር በከ​ሙን ላይ አይ​ዞ​ርም፤ ነገር ግን ጥቍ​ሩን አዝ​ሙድ በሽ​መል፥ ከሙ​ኑ​ንም በበ​ትር ይወ​ቃል።


ኤፍ​ሬ​ምም ቀን​በ​ርን እንደ ለመ​ደች ጊደር ነው፤ እኔ ግን በአ​ን​ገቱ ውበት እጫ​ን​በ​ታ​ለሁ፤ በኤ​ፍ​ሬም ላይ እጠ​ም​ድ​በ​ታ​ለሁ፤ ይሁ​ዳ​ንም እለ​ጕ​መ​ዋ​ለሁ፤ ያዕ​ቆ​ብም ለራሱ መን​ግ​ሥ​ትን ያስ​ተ​ካ​ክ​ላል።