Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 25:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 “እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 “እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 “እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 25:4
5 Referencias Cruzadas  

ደግ ሰው ለቤቱ እንስሳት ይራራል፤ የክፉ ሰው ርኅራኄ ግን ጭካኔ ነው።


ጥቊር አዝሙድን፥ ከሙንን በብረት መውቂያ በሠረገላ መንኰራኲር አይወቃም፤ ከዚህ ይልቅ መጠነኛ ክብደት ባለው በትር ይወቃል።


“እስራኤል ማበራየት እንደምትወድ ጊደር ነበረች፤ ነገር ግን በተዋበ ጫንቃዋ ላይ ቀንበር እጭንበታለሁ፤ በዚህ ዐይነት ይሁዳ ያርሳል፤ የያዕቆብ ልጆች በሙሉ ተጠምደው መሬቱን ያለሰልሳሉ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos