La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሐዋርያት ሥራ 16:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከሚ​ስ​ያም ዐል​ፈው ወደ ጢሮ​አዳ ወረዱ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስለዚህ በሚስያ በኩል አድርገው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በሚያስም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo



ሐዋርያት ሥራ 16:8
6 Referencias Cruzadas  

ከጢ​ሮ​አ​ዳም ወጥ​ተን ወደ ሰሞ​ት​ራቄ ገባን፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም ናጶሊ ወደ​ም​ት​ባ​ለው ሀገር በመ​ር​ከብ መጣን።


ሚስያ በደ​ረሱ ጊዜም ወደ ቢታ​ንያ ሊሄዱ ወደዱ፤ የጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ መን​ፈስ ግን አል​ፈ​ቀ​ደ​ላ​ቸ​ውም።


እነ​ር​ሱም ቀድ​መ​ውን ሄደው በጢ​ሮ​አስ ቆዩን።


እኛ ግን ከፋ​ሲካ በኋላ ከፊ​ል​ጵ​ስ​ዩስ ተነ​ሥ​ተን በባ​ሕር ላይ ተጕ​ዘን በአ​ም​ስት ቀን ወደ ጢሮ​አስ ደረ​ስን፤ በዚ​ያም ሰባት ቀን ተቀ​መ​ጥን።


ለክ​ር​ስ​ቶ​ስም ወን​ጌል ጢሮ​አዳ በደ​ረ​ስሁ ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሩ ተከ​ፈ​ተ​ልኝ።


ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።