Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 16:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አድርገው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ከሚ​ስ​ያም ዐል​ፈው ወደ ጢሮ​አዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 በሚያስም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 16:8
6 Referencias Cruzadas  

ስትመጣ በጢሮአዳ በካርፑስ ዘንድ የተውኩትን ካባ ይዘህልኝ ና፤ መጻሕፍቱንም ይልቁንም የብራና መጻሕፍቱን አምጣልኝ።


ከዚህ በኋላ የክርስቶስን ወንጌል ለማስተማር ወደ ጢሮአዳ በሄድሁ ጊዜ ጌታ ሰፊ የአገልግሎት በር ከፍቶልኝ ነበር፤


እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን።


ከጢሮአዳ በመርከብ ተሳፍረን በቀጥታ ወደ ሳሞትራቄ ሄድን፤ በማግስቱም ወደ ናጱሌ ሄድን።


ወደ ሚስያ ድንበር በደረሱ ጊዜ ወደ ቢታኒያ ለመሄድ አስበው ነበር፤ ነገር ግን የኢየሱስ መንፈስ ወደዚያ እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም።


እኛ ግን ከቂጣ በዓል በኋላ ከፊልጵስዩስ በመርከብ ተሳፍረን በአምስት ቀን እነርሱ ወዳሉበት ወደ ጢሮአዳ ደረስንና እዚያ ሰባት ቀን አሳለፍን።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios