La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 129:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ዐራሾች ጀርባዬን ዐረሱት፤ ትልማቸውንም አስረዘሙት።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አራሾች በጀርባዬ ላይ አረሱ፥ ትልማቸውን አስረዘሙ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጀርባዬን በጅራፍ ተልትለው፥ የታረሰ ማሳ አስመስለውታል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቤቱ፥ ኀጢ​አ​ት​ንስ ብት​ጠ​ባ​በቅ፥ አቤቱ፥ ማን ይቆ​ማል?

Ver Capítulo



መዝሙር 129:3
4 Referencias Cruzadas  

እንዲያርስልህ ልትጠምደው ትችላለህ? ወይስ እየተከተለህ ዕርሻህን ይጐለጕልልሃልን?


ደግሞም፣ “ሰው ምድርን እንደሚያርስና ዐፈሩን እንደሚፈረካክስ፣ እንዲሁ ዐጥንታችን በሲኦል አፋፍ ላይ ተበታተነ” ይላሉ።


ለሚገርፉኝ ጀርባዬን፣ ጢሜን ለሚነጩ ጕንጬን ሰጠሁ፤ ፊቴን ከውርደት፣ ከጥፋትም አልሰወርሁም።


ባስጨነቁሽ፣ ‘በላይሽ ላይ እንድንሄድ ተነጠፊልን’ ባሉሽ እጅ ላይ አደርገዋለሁ፤ ጀርባሽን እንደ መሬት፣ እንደ መሸጋገሪያም መንገድ አደረግሽላቸው።”