ከልብና ተነሥተው በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጉዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከሊብና ተነሥተው በመጓዝ በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከሬሞን ዘፋሬስ ተነሥተው በልብና ሰፈሩ።
ከሪሳ ተነሥተው በቀሄላታ ሰፈሩ።
ከዮርዳኖስ በስተምሥራቅ ዓረባ በተባለው ምድረ በዳ ከሱጵ ትይዩ፣ በፋራንና በጦፌል፣ በላባን፣ በሐጼሮትና በዲዛሃብ መካከል ሳሉ፣ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የተናገረው ቃል ይህ ነው።