La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 27:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሴት ልጅ ከሌለችው ደግሞ ውርሱን ለወንድሞቹ ስጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ትሰጣላችሁ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሴት ልጅም ከሌለው ወንድሞቹ ንብረቱን ይውረሱ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሴት ልጅም ባት​ኖ​ረው፥ ርስ​ቱን ለወ​ን​ድ​ሞቹ ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ፤

Ver Capítulo



ዘኍል 27:9
2 Referencias Cruzadas  

ወንድሞች ከሌሉትም ውርሱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ።


“እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘አንድ ሰው ወንድ ልጅ ሳይተካ ቢሞት ውርሱን ለሴት ልጁ አስተላልፉ።