ከኪብሮት ሃትአዋ ተነሥተው በመጓዝ በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከቂብሮት ሃታአባ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከኬብሮን-ሐታማም ተጉዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በአቤሮት ሰፈሩ።
ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።
በሥጋ አምሮት የሞቱትን ሕዝብ እዚያ ቀብረዋቸው ስለ ነበር የዚያ ስፍራ ስም “የምኞት መቃብር” ተባለ፤
ከዚያም ሕዝቡ ወደ ሐጼሮት ተጒዘው በዚያ ሰፈሩ።
ከሐጼሮት ተነሥተው በመጓዝ በሪትማ ሰፈሩ።