La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከኪብሮት ሃትአዋ ተነሥተው በመጓዝ በሐጼሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከቂብሮት ሃታአባ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኬብሮን-ሐታማም ተጉዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከም​ኞት መቃ​ብ​ርም ተጕ​ዘው በአ​ቤ​ሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:17
3 Referencias Cruzadas  

በሥጋ አምሮት የሞቱትን ሕዝብ እዚያ ቀብረዋቸው ስለ ነበር የዚያ ስፍራ ስም “የምኞት መቃብር” ተባለ፤


ከዚያም ሕዝቡ ወደ ሐጼሮት ተጒዘው በዚያ ሰፈሩ።


ከሐጼሮት ተነሥተው በመጓዝ በሪትማ ሰፈሩ።