ሉቃስ 23:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም በዚህም ምክንያት የጠየቁት እንዲደረግላቸው ጲላጦስ ፈረደ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ስለዚህ ጲላጦስ የጠየቁት እንዲፈጸም ውሳኔ አስተላለፈ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ጲላጦስም ልመናቸው እንዲፈጸም ፈረደበት። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ጲላጦስም የለመኑት ይሆንላቸው ዘንድ ፈረደበት። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ጲላጦስም ልመናቸው እንዲሆንላቸው ፈረደበት። |
ብጥብጥ በማስነሣትና ሰው በመግደል ታስሮ የነበረውን በርባንን በጥያቄአቸው መሠረት ለቀቀው፤ ኢየሱስን ግን እንደ ፍላጎታቸው አሳልፎ ሰጣቸው።