La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 19:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አራተኛው ዕጣ ለይሳኮር ነገድ በየወገኖቻቸው ወጣ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አራተኛው ዕጣ ለይሳኮር ነገድ በየጐሣ በየጐሣው ወጣ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አራተኛውም ዕጣ ለይሳኮር ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አራ​ተ​ኛ​ውም ዕጣ ለይ​ሳ​ኮር ልጆች ወጣ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አራተኛውም ዕጣ ለይሳኮር ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ።

Ver Capítulo



ኢያሱ 19:17
8 Referencias Cruzadas  

የልያ ልጆች፥ የያዕቆብ የመጀመሪያ ልጅ ሮቤል፥ ስምዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥ ይሳኮርና ዛብሎን ናቸው።


“ይሳኮር በበጎች መካከል እንደሚተኛ ብርቱ አህያ ነው።


ኢዮሣፍጥ የተባለው የፋሩሕ ልጅ፦ የይሳኮር ግዛት አስተዳዳሪ፤


ይሳኮር ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ከስምዖን ይዞታ ጋር የሚዋሰን አንድ ድርሻ ይኖረዋል፤


ሆኖም ክፍፍሉ የሚደረገው በዕጣ ነው፤ ዕጣውም የሚጣለው በየነገዱ መሠረት ነው።


ስለዚህም እነዚህ ታላላቅና ታናናሽ ከተሞች ለዛብሎን ነገድ በየወገናቸው የተሰጡ ርስቶች ናቸው።


የምድሩም ክልል ኢይዝራኤልን፥ ከሱሎትን፥ ሹኔምን፥


ከስምዖን ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከሌዊ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከይሳኮር ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥