La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 3:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከብቱን ሁሉ ማርከን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከብቱን በሙሉና ከየከተሞቻቸው የማረክነውን ሁሉ ግን ለራሳችን አደረግን።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለራሳችን ዘረፍን።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከብ​ቶ​ቹን ሁሉ የከ​ተ​ሞ​ቹ​ንም ምርኮ ለእኛ ወሰ​ድን።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ በዘበዝን።

Ver Capítulo



ዘዳግም 3:7
4 Referencias Cruzadas  

ከብቱን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን።


“በዚያን ጊዜ ከእነዚህ ከሁለቱ አሞራውያን ነገሥታት በዮርዳኖስ ምሥራቅ፥ ከአርኖን ወንዝ እስከ ሔርሞን ተራራ ያለውን ምድር ሁሉ ያዝን።


እግዚአብሔርም ለኢያሱ በነገረው መሠረት እስራኤላውያን በዚያች ያገኙትን የከብትና የሌላ ንብረት ምርኮ ሁሉ ለራሳቸው አደረጉ።