ከብቱን ሁሉ ማርከን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን።
ከብቱን በሙሉና ከየከተሞቻቸው የማረክነውን ሁሉ ግን ለራሳችን አደረግን።
ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለራሳችን ዘረፍን።
ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ ወሰድን።
ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ በዘበዝን።
ከብቱን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን።
“በዚያን ጊዜ ከእነዚህ ከሁለቱ አሞራውያን ነገሥታት በዮርዳኖስ ምሥራቅ፥ ከአርኖን ወንዝ እስከ ሔርሞን ተራራ ያለውን ምድር ሁሉ ያዝን።
እግዚአብሔርም ለኢያሱ በነገረው መሠረት እስራኤላውያን በዚያች ያገኙትን የከብትና የሌላ ንብረት ምርኮ ሁሉ ለራሳቸው አደረጉ።