“እግዚአብሔር የእህል ሰብልህንና ቡሃቃህን ይባርካል።
እንቅብህና ቡሖ ዕቃህ ይባረካሉ።
“እንቅብህና ቡሓቃህ ይባረካል።
መዛግብትህና የቀረውም ሁሉ ቡሩክ ይሆናል።
እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል።
“የእህል ሰብልህና ቡሃቃህ የተረገመ ይሆናል።
“እግዚአብሔር ልጆችህን፥ የምድር ፍሬህን፥ የቀንድ ከብትህን፥ የበግንና የፍየል መንጋህን ይባርክልሃል።
“አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ታዛዥ ሆነህ ስላልተገኘህና እርሱ የሰጠህን ደንቦችና ትእዛዞች ስላልጠበቅህ እነዚህ ሁሉ መቅሠፍቶች ይመጡብሃል፤ ፈጽሞ እስከምትደመሰስ ድረስ ከአንተ አይርቁም፤
“እግዚአብሔር መግባትህንና መውጣትህን ይባርክልሃል፤