ዘዳግም 19:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አንድ ክፉ ሰው ሌላውን ሰው በሐሰት ወንጅሎ ቢከሰው፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስስ፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) በዐመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) በዓመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥ |
በእርሱ ላይ በሐሰት የሚመሰክሩ አንዳንድ ሰዎችንም አመጡ፤ የሐሰት ምስክሮችም እንዲህ አሉ፦ “ይህ ሰው በዚህ ቤተ መቅደስና በሕግ ላይ የስድብ ቃል ከመናገር አይቈጠብም።