ዘዳግም 19:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በዐመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስስ፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 አንድ ክፉ ሰው ሌላውን ሰው በሐሰት ወንጅሎ ቢከሰው፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በዓመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥ Ver Capítulo |