1 ቆሮንቶስ 1:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ስለዚህ “በእኔ በጳውሎስ ስም ተጠምቃችኋል” ብሎ መናገር የሚችል የለም። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ስለዚህ በስሜ መጠመቁን የሚናገር ማንም የለም። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ማንም በስሜ ተጠመቃችሁ ሊል አይገባውም። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) በእርሱ ስም ተጠመቅን የሚል እንዳይኖር። |
እንደ አንዲት ንጽሕት ልጃገረድ በድንግልናዋ ለአንድ ባል እንደምትታጭ እኔም እናንተን ለክርስቶስ ስላአጨኋችሁ ስለ እናንተ መንፈሳዊ ቅናት እቀናለሁ።