Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ቆሮንቶስ 1:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 በእ​ርሱ ስም ተጠ​መ​ቅን የሚል እን​ዳ​ይ​ኖር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ስለዚህ በስሜ መጠመቁን የሚናገር ማንም የለም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ማንም በስሜ ተጠመቃችሁ ሊል አይገባውም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ስለዚህ “በእኔ በጳውሎስ ስም ተጠምቃችኋል” ብሎ መናገር የሚችል የለም።

Ver Capítulo Copiar




1 ቆሮንቶስ 1:15
7 Referencias Cruzadas  

እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም፥ እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”


ኀጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።


ከራሱ የሚ​ና​ገር የራ​ሱን ክብር ይሻል፤ የላ​ከ​ውን ያከ​ብር ዘንድ የሚ​ፈ​ልግ ግን እው​ነ​ተኛ ነው፤ ሐሰ​ትም የለ​በ​ትም።


ከቀ​ር​ስ​ጶ​ስና ከጋ​ይ​ዮስ በቀር ከእ​ና​ንተ ወገን ሌላ ስላ​ላ​ጠ​መ​ቅሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ግ​ነ​ዋ​ለሁ።


ነገር ግን የእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስን ቤተ ሰብእ አጥ​ም​ቄ​አ​ለሁ፤ እን​ግ​ዲህ ሌላም ያጠ​መ​ቅ​ሁት እን​ዳለ አላ​ው​ቅም።


ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ገባ ቅን​ዐት እቀ​ና​ላ​ች​ኋ​ለ​ሁና፤ ወደ እርሱ አቀ​ር​ባ​ችሁ ዘንድ ለአ​ንዱ ንጹሕ ድን​ግል ሙሽራ ለክ​ር​ስ​ቶስ አጭ​ቻ​ች​ኋ​ለ​ሁና።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos