1 ቆሮንቶስ 1:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ማንም በስሜ ተጠመቃችሁ ሊል አይገባውም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ስለዚህ በስሜ መጠመቁን የሚናገር ማንም የለም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ስለዚህ “በእኔ በጳውሎስ ስም ተጠምቃችኋል” ብሎ መናገር የሚችል የለም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በእርሱ ስም ተጠመቅን የሚል እንዳይኖር። Ver Capítulo |