La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 121:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፀሐይ በቀን አይመታህም፥ ጨረቃም በሌሊት እንዲሁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ፀሓይ በቀን አያቃጥልህም፤ ጨረቃም በሌሊት ጕዳት አታመጣብህም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ፀሐይ በቀን፥ ጨረቃም በሌሊት ጒዳት አያደርሱብህም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ደኅ​ን​ነ​ት​ዋን፥ ተነ​ጋ​ገሩ። ስም​ህን ለሚ​ወ​ድዱ ደስ​ታ​ቸው ነው።

Ver Capítulo



መዝሙር 121:6
4 Referencias Cruzadas  

የሚራራላቸውም ይመራቸዋልና፥ በውኃም ምንጮች በኩል ይነዳቸዋልና አይራቡም፥ አይጠሙም፥ የበረኅ ትኩሳት ወይም ፀሐይ አይጐዳቸውም።


ፀሐይም በወጣ ጊዜ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አዘጋጀ፥ ዮናስ ራሱን እስኪስት ድረስ ፀሐይ ራሱን መታው፤ ለነፍሱም ሞትን ለመነና “ከሕይወት ሞት ይሻላል” አለ።


ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፤ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፤ ፀሐይም ሆነ ትኩሳትም ሁሉ ከቶ አይመታቸውም፤