La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 7:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልባችሁን ወደ መንገዷ አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም አትግቡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንደዚህ ዐይነትዋ ሴት ልብህን እንድትማርክ አታድርጋት፤ የእርስዋንም መንገድ በመከተል አትሳሳት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።

Ver Capítulo



ምሳሌ 7:25
10 Referencias Cruzadas  

እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፥ ትእዛዛትህን አልረሳሁምና ባርያህን ፈልገው።


አልተቀጣምና እርሱ ይሞታል፥ በአላዊቅነትም ብዛት ይስታል።


መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥


ውበትዋን በልብህ አትመኘው፥ በዐይኖችዋም አትማረክ።


ወግታ የጣለቻቸው ብዙ ናቸውና፥ እርሷም የገደለቻቸው እጅግ ብዙ ናቸው።


በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ለመጥራት፦


እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ ጌታም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።


እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወደ ሴት አይቶ የተመኛት ሁሉ ከወዲሁ በልቡ ከእርሷ ጋር አመንዝሮአል።