ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።
ልባችሁን ወደ መንገዷ አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም አትግቡ።
እንደዚህ ዐይነትዋ ሴት ልብህን እንድትማርክ አታድርጋት፤ የእርስዋንም መንገድ በመከተል አትሳሳት።
ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።
እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፥ ትእዛዛትህን አልረሳሁምና ባርያህን ፈልገው።
አልተቀጣምና እርሱ ይሞታል፥ በአላዊቅነትም ብዛት ይስታል።
መንገድህን ከእርሷ አርቅ፥ ወደ ቤትዋም ደጅ አትቅረብ፥
ውበትዋን በልብህ አትመኘው፥ በዐይኖችዋም አትማረክ።
ወግታ የጣለቻቸው ብዙ ናቸውና፥ እርሷም የገደለቻቸው እጅግ ብዙ ናቸው።
በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ለመጥራት፦
እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ ጌታም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።
እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወደ ሴት አይቶ የተመኛት ሁሉ ከወዲሁ በልቡ ከእርሷ ጋር አመንዝሮአል።