Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 7:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ልባችሁን ወደ መንገዷ አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም አትግቡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 እንደዚህ ዐይነትዋ ሴት ልብህን እንድትማርክ አታድርጋት፤ የእርስዋንም መንገድ በመከተል አትሳሳት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 7:25
10 Referencias Cruzadas  

እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፤ ትእዛዞችህን አልረሳሁምና፣ ባሪያህን ፈልገው።


ከተግሣጽ ጕድለት የተነሣ ይሞታል፤ ከቂልነቱ ብዛት መንገድ ይስታል።


መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤


ውበቷን በልብህ አትመኝ፤ በዐይኗም አትጠመድ።


አዋርዳ የጣለቻቸው ብዙ ናቸው፤ የገደለቻቸውም ስፍር ቍጥር የላቸውም።


በዚያ የሚያልፉትን፣ መንገዳቸውን ይዘው የሚሄዱትን ትጣራለች።


እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ እያንዳንዳችንም በየመንገዳችን ነጐድን፤ እግዚአብሔርም፣ የሁላችንን በደል በርሱ ላይ ጫነው።


እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ሴትን በምኞት ዐይን የተመለከተ ሁሉ በልቡ ከርሷ ጋራ አመንዝሯል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos