La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:28
5 Referencias Cruzadas  

የድንበሩን ምልክት የሚያፈርሱ አሉ፥ መንጋዎቹን ቀምተው ያሰማራሉ።


የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፍልስ፥ ወደ ድሀ አደጎች እርሻ አትግባ፥


እንደ ክፉ ሰው በጻድቅ ቤት ላይ አትሸምቅ፥ ማደሪያውንም አታውክ።


“አምላክህ ጌታ እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር ውስጥ ለአንተ በሚተላለፍልህ ርስት ላይ የቀድሞ ሰዎች ያስቀመጡትን የባልጀራህን የድንበር ምልክት አታንሣ።


“‘የባልንጀራውን የድንበር ምልክት ከቦታው የሚያንቀሳቅስ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።