ምሳሌ 22:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 መክፈል ባትችል፥ ለምን የምትተኛበት አልጋ ይወሰድብሃል? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 የምትከፍለው ካጣህ፣ የምትተኛበት ዐልጋ ከሥርህ ይወሰድብሃል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 መክፈል ባትችል የምትተኛበት አልጋ እንኳ ሳይቀር ያለህ ንብረት ሁሉ ይወስድብሃል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 የምትከፍለው ባይኖርህ፥ ምንጣፍህን ከጎንህ ይወስዱብሃልና። Ver Capítulo |