La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:26
4 Referencias Cruzadas  

ለእንግዳ ሰው የሚዋስ ክፉ መከራን ይቀበላል፥ ዋስ መሆንን የሚጠላ ግን ይድናል።


አእምሮ የጐደለው ሰው አጋና ይመታል፥ በባልንጀራውም ፊት ይዋሳል።


ለማያውቀው ከተዋሰ ሰው ልብሱን ውሰድ፥ ለእንግዳ ሰው የተዋሰውንም ለመያዣነት አስቀረው።