La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:41 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም ከሖር ተራራ ተጉዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም ከሖር ተራራ ተነሥተው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሖር ተራራ ተነሥተው በመጓዝ በጸልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ር​ሱም ከሖር ተራራ ተጕ​ዘው በሴ​ል​ሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም ከሖር ተራራ ተጕዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:41
3 Referencias Cruzadas  

ከሖርም ተራራ የኤዶምያስን ምድር በዙርያው አድርገው ለመሄድ በኤርትራ ባሕር መንገድ ተጓዙ፤ ሕዝቡም በመንገድ እየተጓዙ ሳሉ ጉልበታቸው ደከመ።


በከነዓን ምድርም በደቡብ በኩል ተቀምጦ የነበረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ የእስራኤል ልጆች እንደመጡ ሰማ።


ከሴልሞናም ተጉዘው በፉኖን ሰፈሩ።