Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘኍል 33:41 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

41 ከሖር ተራራ ተነሥተው በመጓዝ በጸልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተነሥተው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተጉዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

41 እነ​ር​ሱም ከሖር ተራራ ተጕ​ዘው በሴ​ል​ሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተጕዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar




ዘኍል 33:41
3 Referencias Cruzadas  

እስራኤላውያን በኤዶም ግዛት ዙሪያ ለመሄድ አስበው ከሖር ተራራ ተነሥተው ወደ ቀይ ባሕር በሚወስደው መንገድ ተጓዙ፤ ነገር ግን በመንገድ ሳሉ የሕዝቡ ትዕግሥት አለቀ፤


በደቡብ ከነዓን በምትገኘው በዐራድ አገር የሚኖረው ከነዓናዊው የዐራድ ንጉሥ እስራኤላውያን መምጣታቸውን ሰማ።


ከጸልሞና ተነሥተው በመጓዝ በፉኖን ሰፈሩ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos