ከኤሊምም ተነሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር፥ በዓሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።
ዘኍል 33:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ። |
ከኤሊምም ተነሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር፥ በዓሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።