La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 21:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚያም ተጉዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም አልፈው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚ​ያም ተጕ​ዘው በዘ​ሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 21:12
4 Referencias Cruzadas  

ከኦቦትም ተጉዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል፥ በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።


በዒዬዓባሪም ተጉዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።


“ደግሞም አለ፦ ‘ተነሥታችሁ ሂዱ፥ የአርኖንንም ሸለቆ ተሻገሩ፥ እነሆ፥ አሞራዊውን የሐሴቦንን ንጉሥ ሴዎንን ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ፤ እርሷን በመውረስ ጀምር፥ ከእርሱም ጋር ተዋጋ።