Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘኍል 21:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ከኦቦትም ተጉዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል፥ በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ከዚያም ከአቦት ተነሥተው፣ በፀሓይ መውጫ ትይዩ ባለው የሞዓብ ምድረ በዳ በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ያንንም ስፍራ ከለቀቁ በኋላ ከሞአባውያን ግዛት በስተ ምሥራቅ ባለው በረሓ ውስጥ በተለይ “ዐባሪም” ተብሎ በሚጠራው ቦታ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ከኦ​ቦ​ትም ተጕ​ዘው በሞ​ዓብ ፊት ለፊት ባለ​ችው ምድረ በዳ፥ በፀ​ሐይ መውጫ በኩል በጌ​ል​ጋይ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ከኦቦትም ተጕዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል፥ በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።

Ver Capítulo Copiar




ዘኍል 21:11
4 Referencias Cruzadas  

የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።


ከዚያም ተጉዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።


ከፋኖንም ተጉዘው በአቦት ሰፈሩ።


ከአቦትም ተጉዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos