ከቦታው ቢጠፋ፦ አላየሁህም ብሎ ይክደዋል።
ከስፍራው ሲወገድ ግን፣ ያ ቦታ ‘አይቼህ አላውቅም’ ብሎ ይክደዋል።
አንድ ሰው ከቦታው ቢነቅለው የነበረበት ቦታ አይታወቅም።
ቦታው ቢውጠው፦ እንደዚህ ያለ አላየሁም ብሎ ይክደዋል።
እንደ ፋንድያ ለዘለዓለም ይጠፋል፥ ያዩትም፦ ወዴት ነው ያለው? ይላሉ።
ያየችውም ዐይን ዳግመኛ አታየውም፥ ለስፍራውም ከእንግዲህ ወዲህ ይሰወራል።
ወደ ቤቱ ዳግመኛ አይመለስም፥ ስፍራውም ዳግመኛ አያውቀውም።”
የሚያየኝ ሰው ዐይን ከእንግዲህ ወዲህ አያየኝም፥ ዓይንህ በእኔ ላይ ይሆናል፥ እኔም አልገኝም።
በድንጋይ ክምር ላይ ሥሩ ይጠመጠማል፥ የድንጋዩቹን ቦታ ይመለከታል።
ነፋስ በነፈሰበት ጊዜ ያልፋልና፥ ስፍራውንም ደግሞ አያውቀውምና።
ጥቂት ጊዜ ቆይቶ፥ ክፉ አድራጊ አይኖርም፥ ትፈልገዋለህ ቦታውንም አታገኝም።
ብመለስ ግን አጣሁት፥ ፈለግሁት ቦታውንም አላገኘሁም።
የማያስተውል ሰው አያውቅም። አላዋቂ አይረዳውም።