ኢዮብ 8:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 አንድ ሰው ከቦታው ቢነቅለው የነበረበት ቦታ አይታወቅም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከስፍራው ሲወገድ ግን፣ ያ ቦታ ‘አይቼህ አላውቅም’ ብሎ ይክደዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ከቦታው ቢጠፋ፦ አላየሁህም ብሎ ይክደዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ቦታው ቢውጠው፦ እንደዚህ ያለ አላየሁም ብሎ ይክደዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ከቦታው ቢጠፋ፦ አላየሁህም ብሎ ይክደዋል። Ver Capítulo |