La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 41:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ብረትን እንደ ገለባ፥ ናስንም እንደ ነቀዝ እንጨት ይቆጥራል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከአፉ ፍም ይወጣል፤ የእሳት ትንታግ ይረጫል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከአፉ የእሳት ነበልባል ይወጣል፤ የእሳት ፍንጣሪም ሲበተን ይታያል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የናስ ፍላጻ ሊበ​ሳው አይ​ች​ልም፤ የወ​ን​ጭፍ ድን​ጋ​ዮ​ችም በእ​ርሱ ዘንድ እንደ ገለባ ናቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ብረትን እንደ ገለባ፥ ናስንም እንደ ነቀዝ እንጨት ይቈጥራቸዋል።

Ver Capítulo



ኢዮብ 41:19
3 Referencias Cruzadas  

ሰይፍና ጦር፥ ፍላጻና መውጊያም ቢያገኙት አያሸንፉትም።


ቀስት ሊያባርረው አይችልም፥ የወንጭፍም ድንጋዮች እንደ ገለባ ይሆኑለታል።


ምድርም ተንቀጠቀጠች ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ ተናጉም እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና።