ወደ እርሱም ጸለየ፤ እርሱም ተለመነው፥ ጸሎቱንም ሰማው፥ ወደ መንግሥቱም ወደ ኢየሩሳሌም መለሰው፤ ምናሴም እርሱ ጌታ አምላክ እንደሆነ አወቀ።
ኢዮብ 22:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከአፉም ትምህርቱን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ምክርን ከአፉ ተቀበል፤ ቃሉንም በልብህ አኑር። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም እግዚአብሔር የሚሰጥህን ትምህርት ተቀበል፤ ቃሉንም በልብህ አኑር። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥ |
ወደ እርሱም ጸለየ፤ እርሱም ተለመነው፥ ጸሎቱንም ሰማው፥ ወደ መንግሥቱም ወደ ኢየሩሳሌም መለሰው፤ ምናሴም እርሱ ጌታ አምላክ እንደሆነ አወቀ።