ኢዮብ 15:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ልብህስ ለምን ወደ ሌላ ይወስድሃል? ዐይኖችህስ ለምን ይገላምጣሉ? አዲሱ መደበኛ ትርጒም ልብህ ለምን ይሸፍታል? ዐይንህንስ ምን ያጕረጠርጠዋል? አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ልብህ ለምን ወደ ሌላ ይወስድሃል? ስለምንስ በቊጣ ዐይኖችህን ታፈጣለህ? የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) “ልብህስ ለምን ይደፍራል? ዐይኖችህስ ለምን ይገላምጣሉ? መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ልብህስ ለምን ይወስድሃል? ዓይኖችህስ ለምን ይገለምጣሉ? |
አንተ ጐበዝ፥ በጉብዝናህ ደስ ይበልህ፥ በጉብዝናህም ወራት ልብህን ደስ ይበለው፥ በልብህም መንገድ ዐይኖችህም በሚያዩት ሂድ፥ ዳሩ ግን ስለዚህ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንዲያመጣህ እወቅ።