የፓሽሑር ልጆች፥ አንድ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።
የፋስኮር ዘሮች 1,247
የፋስኮር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።
የፋስኮር ልጆች፥ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።
ዐሥራ አምስተኛው ለቢልጋ፥ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፥
የመልክያ ልጅ የጳስኮር ልጅ የይሮሐም ልጅ ዓዳያ ነበር፤ የኢሜር ልጅ የምሺላሚት ልጅ የሜሱላም ልጅ የየሕዜራ ልጅ የዓዲኤል ልጅ መዕሣይ ነበር፤
ከፓሽሑር ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፥ ማዕሤያ፥ ዪሽማኤል፥ ናትናኤል፥ ዮዛባድ፥ ኤልዓሣ።
የፓሽሑር ልጆች፥ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።
በጌታም ቤት የተሾመው አለቃ፥ የኢሜር ልጅ ካህኑ ጳስኮር ኤርምያስ በዚህ ነገር ትንቢት ሲናገር ሰማ።