La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዕዝራ 2:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የፓሽሑር ልጆች፥ አንድ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የፋስኮር ዘሮች 1,247

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የፋ​ስ​ኮር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የፋስኮር ልጆች፥ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።

Ver Capítulo



ዕዝራ 2:38
5 Referencias Cruzadas  

ዐሥራ አምስተኛው ለቢልጋ፥ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፥


የመልክያ ልጅ የጳስኮር ልጅ የይሮሐም ልጅ ዓዳያ ነበር፤ የኢሜር ልጅ የምሺላሚት ልጅ የሜሱላም ልጅ የየሕዜራ ልጅ የዓዲኤል ልጅ መዕሣይ ነበር፤


ከፓሽሑር ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፥ ማዕሤያ፥ ዪሽማኤል፥ ናትናኤል፥ ዮዛባድ፥ ኤልዓሣ።


የፓሽሑር ልጆች፥ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።


በጌታም ቤት የተሾመው አለቃ፥ የኢሜር ልጅ ካህኑ ጳስኮር ኤርምያስ በዚህ ነገር ትንቢት ሲናገር ሰማ።