የሎድ የሐዲድና የኦኖ ልጆች፥ ሰባት መቶ ሀያ አምስት።
የሎድ፣ የሐዲድና የኦኖ 725
የሎድ፥ የሐዲድና የኦኖም ልጆች ሰባት መቶ ሃያ አምስት።
የሎድና የሐዲድ፥ የኦኖም ልጆች፥ ሰባት መቶ ሀያ አምስት።
የኤልፍዓልም ልጆች፤ ዔቤር፥ ሚሻም አኖንና ሎድን መንደሮቻቸውንም የሠራ ሻሚድ ነበሩ፤
የሐሪም ልጆች፥ ሦስት መቶ ሀያ።
የኢያሪኮ ልጆች፥ ሦስት መቶ አርባ አምስት።
ሰንባላጥና ጌሼም እንዲህ ብለው ላኩብኝ፦ “ናና በኦኖ ሜዳ ባሉት መንደሮች እንገናኝ፤” ነገር ግን ክፉ ሊያደርሱብኝ አቅደው ነበር።
የሎድ፥ የሐዲድና የኦኖ ልጆች፥ ሰባት መቶ ሀያ አንድ።
ጴጥሮስም በየስፍራው ሁሉ ሲዞር በልዳ ወደሚኖሩ ቅዱሳን ደግሞ ወረደ።
በልዳና በሰሮናም የሚኖሩ ሁሉ እርሱን አይተው ወደ ጌታ ተመለሱ።