La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 5:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ከእኔ በቀር ሌሎች አማ​ል​ክት አይ​ሁ​ኑ​ልህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።

Ver Capítulo



ዘዳግም 5:7
8 Referencias Cruzadas  

አንተስ ብትሰማኝ ሌላ አምላክ አይሆንልህም፥ ለሌላ አምላክም አትሰግድም።


ሕዝቤ ሆይ፥ ስማኝ እነግርሃለሁም፥ እስራኤል ሆይ፥ ምነው በሰማኸኝ!


“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “ሂድ አንተ ሰይጣን ‘ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ’ ተብሎ ተጽፎአልና” አለው።


ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ ነው፤ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።


ተጠንቀቁ! ተታላችሁ ሌሎች አማልክትን እንዳታመልኩ፤ እንዳትሰግዱላቸውም።


በዙሪያህ ያሉት አሕዛብ የሚያመልኩአቸውን ሌሎችን አማልክት አትከተል።


ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።