“ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።
“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።
“ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ።
“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።
ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።
አንተስ ብትሰማኝ ሌላ አምላክ አይሆንልህም፥ ለሌላ አምላክም አትሰግድም።
ሕዝቤ ሆይ፥ ስማኝ እነግርሃለሁም፥ እስራኤል ሆይ፥ ምነው በሰማኸኝ!
ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “ሂድ አንተ ሰይጣን ‘ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ’ ተብሎ ተጽፎአልና” አለው።
ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ ነው፤ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።
ተጠንቀቁ! ተታላችሁ ሌሎች አማልክትን እንዳታመልኩ፤ እንዳትሰግዱላቸውም።
በዙሪያህ ያሉት አሕዛብ የሚያመልኩአቸውን ሌሎችን አማልክት አትከተል።
ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።