La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 61:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እርሱ አም​ላኬ መድ​ኃ​ኒ​ቴም ነውና፤ እርሱ ረዳቴ ነውና፥ አል​ታ​ወ​ክም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የንጉሡን ዕድሜ አርዝምለት፤ ዘመኑንም እስከ ብዙ ትውልድ ጨምርለት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አቤቱ፥ አንተ ስእለቴን ሰምተሃልና፥ ስምህንም ለሚፈሩ ርስትን ሰጠሃቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በንጉሡ ዕድሜ ላይ ብዙ ዓመቶች ጨምርለት፤ ለብዙ ዘመንም እንዲኖር አድርገው!

Ver Capítulo



መዝሙር 61:6
7 Referencias Cruzadas  

ሰኰ​ናዬ እን​ዳ​ይ​ና​ወጥ አረ​ማ​መ​ዴን በመ​ን​ገ​ድህ አጽና።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰም​ቶ​ኛ​ልና እኔ ጮኽሁ፤ ጆሮ​ህን ወደ እኔ አዘ​ን​ብል፤ ቃሌ​ንም ስማ።


አባ​ቶ​ቻ​ችን አን​ተን አመኑ፥ አመኑ፥ አን​ተም አዳ​ን​ሃ​ቸው።


እኔ ግን ትል ነኝ፥ ሰውም አይ​ደ​ለ​ሁም፤ በሰው ዘንድ የተ​ና​ቅሁ፥ በሕ​ዝ​ብም ዘንድ የተ​ዋ​ረ​ድሁ ነኝ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከግ​ር​ፋቱ ያነ​ጻው ዘንድ ፈቀደ፤ ስለ ኀጢ​አት መሥ​ዋ​ዕ​ትን ብታ​ቀ​ርቡ ሰው​ነ​ታ​ችሁ ረዥም ዕድሜ ያለ​ውን ዘር ታያ​ለች።