ዘፀአት 9:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ስንዴውና አጃው ግን የሚደርሱት ዘግየት ብለው ስለ ነበር ከመበላሸት ድነዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ስንዴውና አጃው ግን በዚያ ወቅት ባለማፍራቱ አልጠፋም ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ስንዴውና አጃው ግን ጊዜው ገና ነበርና አልተመታም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ስንዴውና አጃው ግን አልተመቱም፤ ገና ቡቃያ ነበሩና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ስንዴውና አጃው ግን ጊዜው ገና ነበርና አልተመታም። Ver Capítulo |