La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ሳት ነበ​ል​ባል በዝ​ን​ጉ​ዎች ላይ የተ​ላኩ እን​ስ​ሳ​ትን እን​ዳ​ያ​ቃ​ጥል ለማዳ ሆነ፥ ነገር ግን ይህን ባዩ ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍርድ እን​ደ​ሚ​ጠፉ ያው​ቃሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሐዲዎቹን ለማጥፋት የተላኩትን እንስሶች አብሮ እንዳይደመስስ ባንድ ወቅት እሳቱ በረድ ይላል፤ እነርሱም ይህን ባዩ ጊዜ የእግዚአብሔር ፍርድ እንዳልተዋቸው ይረዳሉ፤

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:18
0 Referencias Cruzadas