የሲኦል ጣር ከበበኝ፤ የሞት ወጥመድም ደረሰብኝ።
አረማመዴ በመንገድህ ጸንቷል እግሮቼም አልተንሸራተቱም።
እግሮች እንዳይናወጡ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።
ዘወትር በመንገድህ ተራመድኩ፤ ከመንገድህም ወጥቼ አልባዘንኩም።
እንደ ትእዛዙ እወጣለሁ፥ መንገዱንም ጠብቄአለሁ፥ ፈቀቅም አላልሁም።
ኢየሩሳሌምስ እንደ ከተማ የታነጸች ናት።
በኀይልህ ሰላም ይሁን፥ በክብርህ ቦታ ደስታ አለ።
አቤቱ! የሰው መንገድ ከራሱ እንደ አይደለ አውቃለሁ፤ ሰውም አይሄድባትም፤ መንገዱንም ጥርጊያ አላደረገም።
ለሚጸልይ ጸሎቱን ይሰጠዋል፤ የጻድቃንን ዘመን ይባርካል፤ የሰው ኀይል ጽኑዕ አይደለምና።