La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 129:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከማ​ለ​ዳው ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊት ነፍሴ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመ​ነች። ከማ​ለዳ ጀምሮ እስ​ራ​ኤል በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመነ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ገና ከመብቀሉ እንደሚደርቅ፣ በጣራ ላይ እንደ በቀለ ሣር ይሁኑ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰገነት ላይ እንደ በቀለ ሣር፥ ሳይነቀል እንደሚደርቅ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በቤት ጣራ ላይ እንደሚበቅልና ከማደጉ በፊት እንደሚደርቅ ሣር ይሁን።

Ver Capítulo



መዝሙር 129:6
7 Referencias Cruzadas  

ከእ​ነ​ር​ሱም በኋላ እነሆ የሰ​ለ​ቱና በነ​ፋስ የተ​መቱ ሌሎች ሰባት እሸ​ቶች ወጡ፤


ስለ​ዚ​ህም የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ሰዎች እጆ​ቻ​ቸው ዝለ​ዋል፤ ደን​ግ​ጠ​ውም አፍ​ረ​ዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለም​ለ​ምም ቡቃያ፥ በሰ​ገ​ነ​ትም ላይ እን​ዳለ ሣር፥ ሳይ​ሸት ዋግ እንደ መታ​ውም እህል ሆነ​ዋል።


ፍላ​ጾ​ችህ ወግ​ተ​ው​ኛ​ልና፥ እጅ​ህ​ንም በእኔ ላይ አክ​ብ​ደ​ህ​ብ​ኛ​ልና።


እጃ​ቸ​ው​ንም አዝ​ላ​ለሁ፤ ይደ​ር​ቃ​ሉም፤ በሰ​ገ​ነት ላይ እን​ዳለ ደረቅ ሣርም ሳያ​ሸት ዋግ እንደ መታው እህ​ልም ይሆ​ናሉ።


ፀሐይ በወጣ ጊዜ ግን ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።