La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 8:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ተራሮች ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት ወለደኝ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፣ ከኰረብቶችም በፊት ተወለድሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት እኔ ተወለድሁ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ተራራዎችና ኰረብቶች ከመመሥረታቸው በፊት ተወለድኩ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 8:25
7 Referencias Cruzadas  

ለዘ​ለ​ዓ​ለም የሚ​ኖር ቃል ኪዳ​ኑን፥ እስከ ሺህ ትው​ልድ ያዘ​ዘ​ውን ቃሉን ዐሰበ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን፥ “አንተ መጠ​ጊ​ያ​ዬና አም​ባዬ ነህ፤ አም​ላ​ኬና ረዳቴ ነው፥ በእ​ር​ሱም እታ​መ​ና​ለሁ” ይለ​ዋል።


እግዚአብሔር ከሰማይ በታች የሚታደርባቸውን ሀገሮችንና ዳርቻዎችን ሳይፈጥር።


ዳግ​መ​ኛም እን​ዲህ አለ፥ “አቤቱ አንተ አስ​ቀ​ድሞ ምድ​ርን መሠ​ረ​ትህ፤ ሰማ​ያ​ትም የእ​ጆ​ችህ ሥራ ናቸው።