Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 8:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት እኔ ተወለድሁ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፣ ከኰረብቶችም በፊት ተወለድሁ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ተራራዎችና ኰረብቶች ከመመሥረታቸው በፊት ተወለድኩ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ተራሮች ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት ወለደኝ፥

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 8:25
7 Referencias Cruzadas  

ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ አንተ ነህ።


እናም፥ “ጌታ ሆይ! አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤


ምድሪቱንና ሜዳውን ገና ሳይፈጥር፥ የመጀመሪያውንም የዓለም አፈር።


ወደ ተራሮች ይወጣሉ፥ ወደ ቈላዎች፥ ወዳዘጋጀህላቸው ስፍራ ይወርዳሉ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios