La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 3:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነፍስህ ትድን ዘንድ፥ ለአንገትህም ሞገስ ይሆንህ ዘንድ። ለሥጋህ ፈውስ፥ ለአጥንትህም ጠገን ይሆንልሃል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለነፍስህ ሕይወት፣ ለዐንገትህም ጌጥ ይሆናሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለነፍስህም ሕይወት ይሆናሉ፥ ለአንገትህም ሞገስ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም ለአንተ ረጅምና የአማረ ሕይወትን ይሰጡሃል።

Ver Capítulo



ምሳሌ 3:22
10 Referencias Cruzadas  

ለራስህ የክብር ዘውድን ለአንገትህም የወርቅ ድሪ ታገኛለህና።


በጎ ዐሳብ ገንዘብ ላደረጋት ሰው የሕይወት ምንጭ ናት፤ የሰነፎች ትምህርት ግን ክፉ ናት።


ጥበብን የሚያገኝ ራሱን ይወድዳል፥ ማስተዋልንም የሚጠብቅ መልካም ነገርን ያገኛል።


ጽድቅንና ምሕረትን የሚከተል ሕይወትንና ክብርን ያገኛል።


ምክሬን ያዝ፥ አትተውም፤ ለራስህ ጠብቃት፥ እርሷ ሕይወትህ ናትና።


ለሚያገኙአቸው ሕይወት፥ ለሥጋቸውም ሁሉ ፈውስ ናቸውና።


መንገዶቼ የሕይወት መንገዶች ናቸውና። እኔን ያገኘ ሕይወትን አገኘ፤ ፈቃዱም በእግዚአብሔር ዘንድ ይዘጋጃል።


ጌታ ሆይ፥ ስለ እር​ስዋ እን​ዲህ አል​ሁህ፤ ነፍ​ሴን አዳ​ን​ሃት፤ ደስ አለኝ፤ በሕ​ይ​ወ​ትም ኖርሁ።


ይህ ነገር ሕይ​ወ​ታ​ችሁ ነው እንጂ ለእ​ና​ንተ ከንቱ አይ​ደ​ለ​ምና፤ በዚ​ህም ነገር ትወ​ር​ሱ​አት ዘንድ ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ግ​ራ​ችሁ በም​ት​ገ​ቡ​ባት ምድር ዘመ​ና​ችሁ ይረ​ዝ​ማል።”