| ምሳሌ 3:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ለነፍስህ ሕይወት፣ ለዐንገትህም ጌጥ ይሆናሉ።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ለነፍስህም ሕይወት ይሆናሉ፥ ለአንገትህም ሞገስ።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 እነርሱም ለአንተ ረጅምና የአማረ ሕይወትን ይሰጡሃል።Ver Capítulo የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ነፍስህ ትድን ዘንድ፥ ለአንገትህም ሞገስ ይሆንህ ዘንድ። ለሥጋህ ፈውስ፥ ለአጥንትህም ጠገን ይሆንልሃል።Ver Capítulo |