La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 23:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ በበትር ትመታቸዋለህ፥ ነፍሳቸውን ግን ከሞት ታድናለህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በአርጩሜ ቅጣው፤ ነፍሱንም ከሞት አድናት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በበትር ትመታዋለህ፥ ነፍሱንም ታድናለህ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንዲያውም በአርጩሜ ብትመታው ሕይወቱን ከሞት ለማዳን ጥሩ ዋስትና ይሆነዋል።

Ver Capítulo



ምሳሌ 23:14
4 Referencias Cruzadas  

በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፤ ልጁን የሚወድድ ግን በጥንቃቄ ይቀጣዋል።


አለማወቅ የጐልማሳን ልብ ከፍ ከፍ አደረገች፤ በትርና ተግሣጽ ከእርሱ ርቀዋልና።


ነገር ግን በተ​ፈ​ረ​ደ​ብን ጊዜ ከዓ​ለም ጋር እን​ዳ​ን​ኰ​ነን በጌታ እን​ገ​ሠ​ጻ​ለን።


ሥጋ​ውን ጎድቶ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በሚ​መ​ጣ​በት ቀን ነፍሱ ትድን ዘንድ እን​ዲህ ያለ​ውን ሰው ለሰ​ይ​ጣን አሳ​ል​ፋ​ችሁ ስጡት።