ምሳሌ 23:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በአርጩሜ ቅጣው፤ ነፍሱንም ከሞት አድናት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 በበትር ትመታዋለህ፥ ነፍሱንም ታድናለህ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እንዲያውም በአርጩሜ ብትመታው ሕይወቱን ከሞት ለማዳን ጥሩ ዋስትና ይሆነዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 አንተ በበትር ትመታቸዋለህ፥ ነፍሳቸውን ግን ከሞት ታድናለህ። Ver Capítulo |