Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 23:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 በበትር ትመታዋለህ፥ ነፍሱንም ታድናለህ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 በአርጩሜ ቅጣው፤ ነፍሱንም ከሞት አድናት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 እንዲያውም በአርጩሜ ብትመታው ሕይወቱን ከሞት ለማዳን ጥሩ ዋስትና ይሆነዋል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 አንተ በበትር ትመታቸዋለህ፥ ነፍሳቸውን ግን ከሞት ታድናለህ።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 23:14
4 Referencias Cruzadas  

እንደዚህ ያለው ሰው፥ መንፈሱ በጌታ በኢየሱስ ቀን እንድትድን፥ ሥጋው ይፈርስ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፋችሁ ስጡት።


ቂልነት በልጅ ልብ ውስጥ ተተብትቧል፥ የተግሣጽ በትር ግን ነፃ ያደርገዋል።


ነገር ግን በተፈረደብን ጊዜ ከዓለም ጋር እንዳንኮነን በጌታ እንገሠጻለን።


በበትር ከመምታት የሚራራ ሰው ልጁን ይጠላል፥ ልጁን የሚወድድ ግን ተግቶ ይገሥጸዋል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios