La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከሱ​ኮ​ትም ተጕ​ዘው በም​ድረ በዳ ዳርቻ ባለች በኤ​ታም ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከሱኮትም ተነሥተው በምድረ በዳው ዳርቻ በምትገኘው በኤታም ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሱኮትም ተጉዘው በምድረ በዳ ዳርቻ ባለች በኤታም ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም ተነሥተው በበረሓው ጫፍ በምትገኘው በኤታም ሰፈሩ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከሱኮትም ተጕዘው በምድረ በዳ ዳርቻ ባለች በኤታም ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:6
2 Referencias Cruzadas  

የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆ​ችም ከሱ​ኮት ተጓዙ፤ በም​ድረ በዳ​ውም ዳር በኦ​ቶም ሰፈሩ።


ከኤ​ታ​ምም ተጕ​ዘው በኤ​ል​ሴ​ፎን ፊት ወደ ነበ​ረች በኤ​ሮት በር፤ በመ​ግ​ደሎ ፊት ለፊት ሰፈሩ።